Thursday 15 September 2016

ምነዋ አቦይ ዓባይ!

አቦይ ዓባይ!
ወንድሙ መኰንን፣ ብሪታኒያ፣ 14 September 2016 (ቀኖቹ በሙሉ፣ በአውሮፓውያን አቆጣጠር ነው)

ምነዋ አቦይ ዓባይ ጸሐ! በደም ሰከረውን ድፍርስ ዓይንዎን እያጉረጠረጡ ከስሙኒ ቀለሉሳ! ደኅናም ብቅል አልጠጡም? አቦይ በሚባሉበት ዕድሜዎ እንዲህ መዘላበድ?! ሽማግሌ አልነበሩም እንዴ?! ብቻአይ የኔ ነገር! ተሳስቼ! የናንተ ሽማግሌ የለውም ለካ! መዘላበድና መዛት ልማድዎ ነው። በዚያን ሰሞን፣ “ለጭቁን ብሔር ብሔርሰብ” ደረስንለት ባሉት አንደበትዎ፣ ኦሮሞ ወንድሞቻችንን “ልክ እናስገባዋለን” ብለው አልነበር። አቦይ ዓባይ! እግዚአብሔር እንኳን ከዛተ ከወረወርም ያድናል። ኦሮሞው አንዲት ብረት ሳያነሳ በባዶ እጁ ልክ አስገባችሁ አይደል? ሲዋሹ መቼም ዕድሜዎን እንኳን ግምት ውስጥ አያስገቡም። ሲዝቱ በጆሮአችን እየሰማንዎት፣ በነጋታው፣ “አላልኩም! አልወጣኝም”፣ ተቆርጦ የተቀጠለ ድምጼ ነው እንጂ እኔ እንደዚያ አላልኩም እያሉ ሲዘላብዱ ያኔ ሰምተን፣ ታዝበንዎት። 

እንደገና ደግመው ወጥ ረገጡ። ወያኔዎች ከሌላችሁ የኢትዮጵያ ሕዝብ ልክ እንደሩዋንዳ ይጨራረሳል[i] ብለውን እርፍ! ኤዲያ! ሕልምዎን ነው የሚነግሩን። “እኔ ይኸ ቤት ዛሬ ይቃጠላል ብዬ ነግሬአችሁ ነበር” አለች አሉ ያች ዕብድ? የኢትዮጵያን ሕዝብ አታውቁትም ማለት ነው። በዲኤንኤ የወረሳችሁት የኢትዮጵያ ጠላትነት ውርዴ አዕምሮአችሁን ስላደነዘዘው እናንተ ከምታስቡት ውጪ ማሰብ ስላቃታችሁ ከታሪክ ምንም መማር አትችሉምና አይፈረድባችሁም። አክሱምን ካፈራረሳችኋት፣ ከ፱፻፶ ዓመት ምሕረት ጀምሮ መልሳችሁ መላልሳችሁ ኢትዮጵያን ልታወድሟት የሞክራችኋቸውን ዕቅዶች በሙሉ፣ ሕዝቡ አክሽፎባችሁ፣ ዛሬ ደርሰናልና፣ ከዚህ በፊት ልትበታትኑን ሞክራችሁ እንዳልተሳካላችሁ ሁሉ ዛሬ አይሳካላችሁምና፣ ዕርማችሁን አውጡ። ለመሆኑ፣ እናንተ እነማናችሁ? የትግራይም፣ የኢትዮጵያም ሕዝብ እንዲያውቃችሁ፣ ያበጠው ይፈንዳ፣ የትውልድ ዘረ-ሐረጋችሁን፣ ይተንተን።

 ዘረኛው ጭንቅላታችሁ ነገሮችን በጥሞና ባይቀበልም፣ የተረገማችሁ መሆናችሁ ሊነገራችሁ ይገባል። ኢትዮጵያ ነበረች፣ አለች፣ ትኖራለች። የግሪኩ ጸሐፊና ፍላስፋ፣ ሆሜር፣ በኤሊያድና በኦዲሴ እያሽሞነሞነ ያነሳታል። እናንተ ወያኔዎች በእናታችሁ ሆድ ውስጥ ገና ሳትጠነሰሱ (ምነው እዚያቺው ውሀ ሆናችሁ በቀራችሁ!) ኢትዮጵያ ተጽፎ የተቀመጠ ከሶስት ሺህ ዓመት በላይ ዕድሜና አኵሪ የአንድ ሕዝብ ታሪክ ነበራት። እናንተ ከነተንኮላችሁ እዚህች ምድር ላይ ሳትኖሩ፣ ላም በፍቅር ሕዝቧ አብሮ ተባብሮ ከውጭ የመጣበትን ወራሪ መክቶ፣ ደሙን አፍሦ፣ አጥንቱን ከስክሶ ከመወሀዱ ባሻገር፣ በፍቅር ተጋብቶ ወልዶ ተዋልዶ ተከባብሮ አብሮ ኑሯል። የማን ርዝራዦች ናችሁ? ከወዴት መጣችሁ? ሊነገራችሁ ይገባል! በተለይ አቦይ ዓባይ፣ ልብ ብለው ያንብቡኝ - አብዛኛው የትግራይ ሕዝብ ሳይሆን እናንተ ዛሬ በስ ቀንቷችሁ ኢትዮጵያን የምትመዘብሯት ከየት እንደመነጫችሁ ከነማስረጃው እንንገራችሁ። የትግራይ ሕዝብ እኮ ልጆቹን አይድርላችሁም ነበር። ወይ ቀን! እናንተ የዮዲት ጉዲት ወታድሮች ውላጆች ናችሁ! አከተመ። እንዴት? ያውላችሁ!

ተይ ብሏት፣ ተይ ብሏት፣ ተይ ሏት አትሰማ
እንደበጎች ቀንድ፣ ዐመሏ ጠማማ  አለ ገጣሚው!

አቦይ ዓባይ! ቢያምኑም ባያምኑም፣ ከዮዲት በፊት ኢትዮጵያ ነበረች

“ዝም ባለ አፍ ዝምብ አይገባበትም” አሉ አበው! ተው እንጂ፣ አቦይ ዓባይ! ሁለት ዓይነት ትግሬዎች ትግራይ ውስጥ አላችሁ። አርበኞችና ከሀዲዎች። እናንተ የከሀዲዎቹ ዝርያ ናችሁ። ዕውነቷን አውጥተን ስናፈርጣት፣ ሬት-ሬት ብትላችሁም መድሃኒት ናትና ፉት በሏት! የናን ቅመ-አያቶችና ምንጅላቶች እንደዛሬው ሱዳን ተደራጅተው፣ ዮዲት ጉዲትን 960ዎቹ ዓ.ም ገደማ ተከትለው ወርረውን በለስ ቀንቷአቸው እክሱምን ሳያወድሟት ኢትዮጵያ ረች። ለዚህ አይደል፣ የሱዳን መንግሥት እስከዛሬ የሚያፈቅራችሁ? ዛሬ ዛሬማ፣ ሶማሌም ተጨምራለች። ሰሞኑን ስንት ሚሊዮን ዶላር ነበር የሶማሊያው ፕረዘደንት ሊሰጣችሁ ቃል የገባው? ለማንኛውም እነዚያ ወራሪ ቅመ-አይቶቻችሁ ሐውልቶቿን ሳያፈራርሱባ ኢትዮጵያ ነበረች። ክርስቲያኖቿን ሳያቃጥሉ ኢትዮጵያ ነበረች። ፈርሳ የማትፈርስ ተአምረኛ አገር! ትግራይ ውስጥ እንዴት እንደተዘራችሁ፣ እያያችሁ ነው? “እኛ ከሌለን ኢትዮጵያ እንደ ሩዋንዳ ትሆናለች” አሉን? ጉድ ነው ሲዳሩ ማልቀስ አሉ! ኤድያ! የሞኝ ለቅሶ መልሶ-መልሶ! በመጀሪያ ደረጃ፣ እናንተ ማን ሆናችሁና ነው ኢትዮጵያ የምትበታተነው?! በታኞችስ እናንተ አይደላችሁም?! እናንተ ከጠፋችሁ ሰላም ይኖረናል! የኢትዮጵያ ሕዝብ ፩ ቁጥር ጠላቶች፣ እናንተ ናችሁ። ከናንተ በኋላ፣ አንዲት ደም በከንቱ መሬት ላይ ጠብ አትልም
አቦይ ዓባይ! ቁልጭ ብሎ ይታይዎታል፣ ይኸ ጽሑፍ ወዴት እንደሚያዘግም? በ፲ኛው መቶ ክፍለ ዘመን፣ ዕውነተኛቹ አክሱማውያን ቅመአያቶቻችን፣ ሴቶችና አቅመ-ደካም ሕጻናት ወንዶች ሲቀሩ፣ ወደ ሸዋ፣ ወላይታ: ጎጃም፣ ጎንደር፣ ወሎ ከመሰደዳቸው በፊት፣ ታቦተ ጽዮንም ዝዋይ ሐይቅ ውስጥ ካሉት ደሴቶች በአንዷ ከመደብቋ በፊት፣ ለዮዲትና ለቅመ-አየቶቻችሁ፣ ቅጥር ነፍሰ ገዳዮችዋ  (mercineries) አክሱምን ጥለውላቸው፣ ሳይሰደዱ ኢትጵያ ነበረች። የናንተ ቅመ አያቶች ባል-አልባ ሴቶቻችንን ወርሰው ባልሠሩት ቤት ገብተው ሳይከረቸሙና የእርጉም ልጅ ዲቃሎች ሳይወልዱ፣ ኢትዮጵያ ነበረች።

ከላስታው ዛግዌ ሥረወ-መንግሥት በፊት ኢትዮጵያ ነበረች

ዓቦይ! ኢትዮጵያ የተፈጠረችው ከናንተ ጋር አይደለም! ተናግረው አያናግሩኝ! የመጨረሻው የአይሑዳዊቷ ንግስት የልጅ ልጅ በማራ ተክለ ሀይማኖት በሚመራው ጦር ተገደለ። ዘራችሁ ቂም ቋጥሮ ቀረ። የአገዎቹ የላስታው ላሊበላ የዛጔ ዳይናስቲ በ1137 ዓ.ም፣ ዮዲትና የናንተ ቅጥር ነፍሰ-ገዳዮቹ ቅመ-አያቶችሁ ያፈረሷትን አገር እንድገና መልሰው ከመገንባታቸው በፊት ኢትዮጵያ ለብዙ ሺህ ዓመታት ነበረች - ሕዝቧም አብረው አንድ ላይ ተፋቅረው ይኖሩ ነበር የተረፉት፣ የመርዘኞቹ የዮዲት ወታደሮች ዘር ለጊዜው አንገት ደፍተው፣ ክርስትናን ተቀብለው፣ የዛሬዩት ትግራይ አካባቢ ሲኖ፣ አንድም ቀን ለኢትዮጵያ ተኝተው አያውም። እንደገና ሊያፈራርሲያልሙ ኖሩ። ኢትዮጵያን እግዚአብሔር ጠብቋት ነበር ነው እንጂ ትግራይ ሕዝብ መሀል የተሸሸጉት የእርጉም ዘሮችማ ጊዜ እየጠበቁ፣ ከመመረዝ ቦዝነው አያውቁም

ይኵኖ አምላክ ከመንገሳቸው በፊት ኢትዮጵያ ነበረች

አቦይ ዓባይ! “እኛ ከሌለን ኢትዮጵያ የምትባል አገር አትኖርም” ብለው ነበር የቀባጠሩት?! እንዴት ተገለጠል? ሰንደቅ ዓላማችን ላይ የጨረቁት የአሽታሮት ኮከባችሁን ቆጥረው መሆን አለበት! አሁንም ታሪክ ላምጣልዎት! ሥረወ-መንግሥቱ በሰላም ከዛጔ ተወስዶ፣ ሸዋ ላይ ተደብቀው ከሚኖሩት የአክሱም ነገሥታት ዘር፣ በ1270 ዓ.ም ተመልሶ፣ ለይኩኖ አምላክ ከመሰጠቱ በፊት ኢትዮጵያ ከነሕዝቦቿ ነበረች። ለምን አንኮበርን እንደምትጠሏት ሕዝቡ ይወቅ። ከአክሱም ነገሥታት አንድ ሕጻን ብቻ ከዮዲት ሴይፍ አምልጦ ስለተሸሸገባት ነው። የአክሱም ዝርያን አጠፋን ስትሉ፣ የልጅ-ልጅ-ልቸውሐቀኛው አክሱማዊ ይኵኖ አምላክ ሊነግስ በመቻሉ ሸዋንና አንኮበር ጠምዳችሁ ቀራችሁ። ይመራል አይደል? ጋቱት! ዕውነቱ እሱ ነው። ኧረ አክሱም ለናንተ ምናችሁ ነው?? ከማፍረስ ውጪ፣ አንዲት ሰባራ ድንጋይ አንስታችሁ አልገነባችሁም! ይኸ ይታወቅ!|

ደብረ ብርሀን የኢትዮጵያ ዋና ከተማ ከመሆኗ በፊት ኢትዮጵያ ነበረች

የናንተ ቅደመ አያቶች እንደልማዳቸው ሸዋ ላይ የመሸጉትን የአክሱምን ነገሥታት ለማጥፋት እንዳይዘምቱ፤ የሰሩትን ከተማ እንዳያፈራርሱባቸው፣ ሲባል ነው መሰል፣ የኢትዮጵያ ነገሥታት በድንኳን ከአገር አገር እየተዘዋወሩ፣ ከላሊበላ በኋላ፣ ቋሚ ከተማ ሳይመሠርቱ፣ ኖሩ። ዳሩ ግን ሕልም ተፈርቶ ሳይተኛ አይታደርም  በ1434 ዓ.ም የነገሡት ንጉሠ ነገሥት ዘርዓያዕቆ፣ 42 ኪሎ ሜትር ከአንኮበር ርቃ በምትገኘው ደብረብርሀን ከመመሥረታቸው በፊት፣ ኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያን ክፉውንም ደገኑም አብረው እያሳለፉ፣ ንጉሶቻቸው ከቦታ ቦታ እየተዘዋወሩ እንደ አብርሀም በድንኳን ቢኖሩም፣ ኢትዮጵያ ነበረች። እሶን ማስተማር አይቻለም። ወጣቱን ለማስተማር ነው እነዚህን የታሪክ ነጥቦችን አለፍ-አለፍ አድርጌ የምገርፈው!

የፋሲሏ ጎንደር ከመፈጠርዋ በፊት ኢትዮጵያ ነበረች!

አቦይ ዓባይ! ጎንደርን ለምንድነው የምትጠሏት፧ ኢትዮጵያ የመቶ ዓመት ታሪክ ነው ያላት ነበር ያላችሁን? ከየት መዘዛች? ከብብታችሁ?  “ትንሽ ዕውቀት በጣም አደገኛ ናት” ይላሉ፣ ፈረንጆች! በዚያ ላይ ዘረኝነት ተጨምሮበትማ፣ የቋያ እሳት ነው። የጥፋቱ መጠን አይነሳ! በ16ኛው ክፍለ ዘመን በፊት ኢትዮጵያ ነበረች። በ1636 አጼ ፋሲለደስ ጎንደርን ሳይመሠርቷት ሁሉ፣ ኢትዮጵያ ነበረች! ፋሲለደ ስ ደግሞ፣ የጠሩ የነጠሩ የጠላቶቻችሁ፣ የአክሱም ነገሥታት ዝርያ ናቸው። ሕዝቦችዋም አብረው ነበሩ። የጎንደሬ ጥላቻ ከየት እንደመነ ኮለል ብሎ ይታይዎታል? ጎንደርን ማን አፍራረሰው? ሁልተኛዋን አክሱም፣ የቀደሞዋ አክሱማውያን ሊነሱ ስለሆነ በዘዴ፣ በብልሀት፣ በሸር የናንተው ሚካኤል ስዑል ነበር። ኦሮሞ አይደለም! መርዛሞች!

ዘመነ-መሳፍንት

አቦይ ዓባይ! ኢትዮጵያን ለመበታተን ምን ያልሸረባችሁት ሤራ ቀረ? ምን ያልቧጠጣችሁ ቋጥኝ አለ? ብቻ አገሪቱ የቃል-ኪዳን አገር ናትና ተንኮላችሁ ከ900 ዓመት ጀምሮ እስከዛሬ እየከሸፈባችሁ መሆኑን እንዴት እናስረዳችሁ? እስቲ ማን ዘመነ-መሳፍንት ውስጥ ዶለን? ቀስ በቀስ የዮዲት ጉዲት ዲቃሎች ዝርያ ጎንደር ቤተመንግስት ዘልቀው ገብተው፣ ሿሚና ሻሪ ሆኑ። በ1769, ከዮዲት ጉዲት ርዝራዦች አንዱ የሆነው ሚካኤል ስዑል የተባለው ቅደመ አያታችሁ የ29 ዓመቱን አጼ ኢዮአስን ገድሎ፣ ሕጻን ልጁን አንግሶ፣ አሻንጉሊቱ አድርጎ፣ ኢትዮጵያን ዛሬ እናንተ እንዳደረጋችኋት፣ ዘመነ-መሳፍንት ውስጥ ሞጀራት። ለእግዚአብሔር ምስጋና ይግባውና፣ እሱ እንዳሰበው፣ ኢትዮጵያ አልጠፋችም! ተረፈች! ሕዝቧም፣ ኦሮሞ፣ አማራ፣ ወላይታ፣ ከምባታ፣ ጎራጌ ... ሳይል፣ ሁሉም አብ በአንድነት በፍቅር እየኖረ፣ ዘመነ-ሳፍንትን አሳለፈ። ደም-መላሹ መይሳው ካሳ ተነሳ! እንደገና አንድ ሆን!

አጼ ቴዎድሮስ


የናንተን የመርዘኞቹን መርዝ የሚያበርስ፣ እግዚአብሔር ለኢትዮጵያ፣ አጼ ቴዎድርሶን በ1855 አነገሠ። ጎንደር ዕቅዳችሁን አፈረሰችባችሁ። ዘመነ መሳፍንት አከተመ። ጎንደርን ጥምድ አድርጋችሁ እንደዚህ የያዛችሁብት ምክንያት፣ ትላንት ሴራችሁን እንዳከሸፈባችሁ ዛሬም እንደትላንትና ሊያፈርስባችሁ ስለተነሳ ነውአጼ ቴዎድርስ የጎሳን ኬላ ሰባበሩ። ቅድመ አያቶቻችሁ ያመቻቸው ዘንድ የፈጠሯቸውን መሳፍንት አንድ በአንድ አንበርክከው አስገብሩ። ኢትዮጵያን እንደገና መልሰው ጠገኗት። እናንተም ወድ ትግራይ ተመልሳቸው የዋኹ ሕዝብ መሀል ተሸጉጣችሁ ቀናችሁን ትጠባበቁ ገባችሁ። ኢትዮጵያ ተረፈች። ሕዝቧም እንደተበታተነ አልቀረም። እንደገና ተሰባሰበ። እናንተ ግን ቂማችሁን እንደቋጠራችሁ ቀራችሁ። ዛሬም የሩዋንዳን ጦስ ትመኙልናላችሁ! ምነዋ አቦይ ዓባይ!






አጼ ዮሐንስ

ከጉዲት ዝርያ ነጻ የሆኑ፣ የተባረኩ፣ እናንተ ሳታስቡት፣ ከአፍንጫችሁ ሥር የፈለቁ፣ አጼ ዮሐንስ በ1871 ዓ.ም ነገሡ። አጼ ዮሐንስ፣ አጼ ቴዎድሮስ የጀመሩትን የኢትዮጵያን አንድነት ለማጠናከር፣ በጀግናው የጦር መሪያቸው፣ በአሉላ አባ ነጋ አማካይነት፣ ዛሬ ኤርትራ ተብላ የምትጠራውን አገር ሳይቀር በማስተዳደር፣ አስመራን መሥርተው የባሕር በራችንን ከጠላት እጅ ለመንጠቅ፣ የመረረ ውጊያ አካሄዱ። የውጪ ጠላትንም አሳፈሩ። ዶጋሊ ትመስክር። እናንተ መርዘኞች ግን፣ በወቅቱ የሠራችሁትን ወንጀል፣ ወደፊት ታሪክ ጎርጉሮ ያወጣታል። የዮዲት ጉዲት ወታደሮች የፈለሱባት አገር፣ ሱዳን፣ የኢትዮጵያን ድንበር ዘልቃ ገባች። ማን መራት? ጀግናው ዮሐንስ በመተማ ላይ ተሰው። አንገታቸው ተቆርጦ፣ ካርቱም ተውሰደ። ዛሬ የእናንተ እርጉሞቹ ልጆች የመሆናችሁ ዋናው ምስክር የሚሆነው፣ በጀግናው ዮሐንስ ጭንቅላት ተቆርጦ በተቀመጠባት፣ ካርቱም ላይ ሂዳችሁ ከገዳዮቹ ጋር አሸሻ ገዳሜ መደለቃችሁ ነው። ወያኔ ድል ቀንቶ አዲስ አበባ ሲገባ፣ ማን ነበር ድሉን ያከበረለት? ኢትዮጵያውያን ሳይሆኑ፣ ድግስ ደግሰው የጨፈሩት፣ ካርቱም ላይ ሱዳኖች ነበሩ። እናንተም ለውለታቸው፣ ከሰሜን እስከደቡብ ድረስ ያለውን ለም መሬታችንን ወስዳችሁ ለመሸላም ታጥቃችሁ ተነሳችሁ። የዮዲት ጉዲት ርዝራዦችማ ባትሆኑማ፣ ተቆርጦ በተቀመጠው በዮሐነስ ሬሳ ላይ ባልጨፈራችሁ ነበር።


አጼ ምኒልክ

ምኒልክ ተወልዶ፣ ባያነሳ ጋሻ
ግብሩ ዕንቁላል ነበር፣ ይኸን ጊዜ አበሻ!

አጼ ይሐንስ በመሞታቸው፣ አይቶቻችሁ እንደተመኛችሁት፣ ኢትዮጵያ አልተበታተነችም። አልጠፋችም! አጼ ምኒልክ በ1889 ነግሰው፣ የዮሐንስን ጋሻ አነሱ! ጣሊያን ዘመተባቸው። ኤርትራና ትግራይ ውስጥ ከቀሩት የዮዲት ርዝራዦች፣ ብዙ ሹምባሾችና ሹልቅባሾችን አሰልጥና፣ ጣሊያን አስወጋችን። ኢትዮጵያን ልታጠፋ ከናንተ በተደራጀ ጦር አገሪቱን ወረረች። ምኒልክና ቆራጥ፣ የአማራ፣ የኦሮሞ፣ የወላይታ፣ የጉራጌ፣ የካምባታ (በናታቸው ምኒልክ ከምባቴ ነበሩ) እና ከእርጉማን ነጻ የሆኑ የትግራይ ልጆች በአንድ ላይ ተነስተው ጣሊያንን አድዋ ላይ ድል ነሱ! ኢትዮጵያ ተረፈች! ኢትዮጵያ ተፈራች! ኢትዮጵያ ታፈረች! ነጮች ሴቶች እንኳን እርስ በርስ ሲተራረቡ፣ “አንቺ ምንደነሽ? ንግስት ጣይቱ ነሽ፣ የምትጀባነኒው?” እስኪባባሉ ደረሱ። ንጉሷ ብቻ ሳይሆኑ፣ እቴጌይቱ ጭምር በዓለም ክቡራት (celebrity) ሆኑ። የናንተም አያቶች አፈሩ። ራስ ሥዩም መንገሻም፣ ከመናደዳቸው የተነሳ፣ ለጠላት ካደሩት አያቶቻችሁ የብዞዎችን እጅ ቆረጡ። ትግራይን  ከናንተ የዮዲት ርዝራሾች ጠብቀዋት ኢትዮጵያም ለተወሰነ አጭር ጊዜ “እፎይታን” አገኘች። አገር አማን ሆነች። እባብ ሙቶ አይሞትምና፣ አያቶቻችሁ ግን፣ እንደእፉኝት ልጆች አፈሯን እየቃሙ አንሰራሩ። ጊዜ ጠበቁ። ጊዜ ተለዋዋጭ ናትና እንደገና ዕድል አገኙ።

አጼ ኃይለሥላሴ

አቦይ ዓባይ፣ እንደምንም በታሪክ ፈረስ እያጋለብን እርስዎ ጋ ልንደርስ ነው። እንዴት ነው፣ ልብዎ ድው-ድው! ማለት አልጀመረም? አይዞዎት፣ የእርስዎን ቤተሰብ ታሪክ በድንብ ስለማላውቅ፣ ለትግራይ ወንድሞቼና እህቶቼ ትቼዋለሁ። ስለሌሎቹ ጓደኞችዎ አባቶች ግን በግልጽ እነግርዎታለሁ። ብቻ እርስዎ በትዕግስት ያንብቡ።ኢትዮጵያና ሕዝቧ፣ ከእናንተ የውስጥ ቦርቧሪ ከሆናችሁት ከዮዲት ዘር ርዝራዦችና ከውጪ ወራሪ ኃይሎች ተርፋ፣ አጼ ኃይለሥላሴ ዘመን ደርሳ በ1930 ዓ.ም ነገሡ። ብዙም ሳይቆዩ፣ ታድላችሁ ጣሊያኖች በ1936 ዓ.ም ወረሩን። ከጣሊያን ጋር ማን ተሰልፈ መሰለዎት። አሁንም የዮዲት ዘር ርዝራዦች። ኃይለሥላሴ ጉግሳን፣ የንጉሡ አማች መሆን ባንዳ ከመሆን አላገደውም። ኢትዮጵያን ሊያጠፋ ጦሩን ይዞ ከጣሊያን ጋር ተሰለፈ። ጉድ ሳይታይ መስከረም አይጠባ። ሌላ ማን ነበር? አስረስ ናቸዋ! አስረስ ማ? ባሻ አስረስ ተሰማ! የመለስ ዜናዊ አያት! እስቲ ይኽቺን ጠቆም አድርገው ጉድዎን ይመልከቱ። http://wondimumekonnen.blogspot.co.uk/2012/02/basha-asres-tessema-meles-zenawis-banda.html። እንዲያም ሆኖ ታዲያ ኢትዮጵያ፣ አማሮችን፣ ኦሮሞዎችን፣ ጉራጌዎችን፣ ያልተረገሙ ትግሬዎችን፣ ወላይታዎችን ደም ገብራ፣ ተረፈች። ሕዝቧም አብሮ እንደናት ልጅ ተፋቅሮ፣ተቃቅፎ መኖሩን ቀጠለ። እኔና እርስዎ በዚህ ዘመን ነበር የተወለድነው።



ደርግ

በዕውነቱ የደርግ ወደ ሥልጣን መምጣት የናንተ ሠርግና ምላሽ ነበረ። ኢትዮጵያ ሌላ ትልቅ ፈተና የተደቀነባት፣ የወታደራዊው ደርግ፣ የንጉሠ ነገስቱን መንግሥት ገልብጦ ሥልጣን ላይ በ1974 ሲወጣ ነበር። ወታደር የአገርን ድንበር ጠብቅ ተብሎ መሣሪያ ሲሰጠው፣ አንዳንዴ ጥሩ ነገር አደርጋለሁ ብሎ ወደ አስተዳደር ይመጣና፣ በወታደራዊ ሥርዓት ሲቪሉን ሰጥ-ለጥ አድርጎ ሊገዛ ሲነሳ ብዙ ነገር ያጠፋል። ደርግም ደግ የሠራ መስሎት ሕዝባችንን ለሥቃይ ዳረገ። በዚህን ጊዜ ነው እናንተ የዮዲት ጉዲት ዘር ርዝራዦች አንዳንድ የዋሆችን በዘረኛነት አማልላችሁ፣ የሌለ ታሪክ ፈጥራችሁ ራሳችሁን ብቅ ያደረጋችሁት። በተንኰል፣ በሸፍጥ፣ በማታለል፣ “ከጭቁን ብሔር ብሔረሰቦች” የተውጣጡ ተዋጊዎች አደራጃችሁ። ሕዝቡ በበለጠ ደርግን እንዲጠላ፣ የሐዋዜንን የመሰለ የእልቂት ትርዒት አዘጋጃችሁለት። የኢትዮጵያ ውድቀት ወለል ብሎ ታያችሁ። ኢትዮጵያን ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ልትበታትኗት ዕቅድ አውጥታችሁ፣ እርስዎና የስጋ ዘመድዎ መለስ ተነሳችሁ። መጀመሪያ ማርክሲስት ሌኒኒስትን ካባ አጠለቃችሁ። አላዋጣ ሲል አውልቃችሁ ጣላችሁ። ድሞክራቶች ነን አላችሁ። የትግራይ ሕዝብ ተራበብን ብላችሁ ስታለቅሱ፣ በቦብ ጊልዶፍ የተሰበሰበው ገንዘብ እንዳለ ተሰጣችሁ። በዚያ ገንዘብ እህል ገዝታችሁ ሕዝብ የቀለባችሁ ሳይሆን መሣሪያ እንደገዛችሁበት በዚያን ጊዜ የጦር መሪዎቻችሁ የነበሩት ሳይቀሩ በቢቢሲ መሰከሩባችሁ። የአዛኝ ቅቤ አንጓቾች! ያስታውሷታል አይደል ይህቺን? http://news.bbc.co.uk/1/hi/8535189.stm ጨካኝ አረመኔዎች። ኢትዮጵያ እጃችሁ ላይ ወደቀች። ለመውጣት ትፍጨረጭራለች! እናንተም ታስፈራሩናላችሁ!

አቦይ ዓባይ! ከ1991 ዓ.ም እስከዛሬው 2016  ደረስ፤ የኖርናት፣ የሞት፣ የእሥራት፣ የስቃይ፣ የስደት ዘመን፤ ዘመነ-ወያኔ ዘመነ ጨላማ ተብሎ ይጠራል። በታሪካችን በምሬት ወደፊት ተመዝግቦ ሲታወስ ይኖራልላለፉት 25 ዓመታት፣ ኢትዮጵያ ላይ የአደጋ ድባብ ተዘርግቷል። ታጥቃችሁ የተነሳችሁት ኢትዮጵያን ለመበታተን ነው። የዘረኝነትን አፓርታይድ ሕገ-መንግስት እንዳለ ገልብጣችሁ፣ ሥራ ላይ አዋላችሁ። ኢትዮጵያውያንን በክልል (Bantustand Homeland) ገለላችሁ። ከፋፍላችሁ የዘረፋ መረባችሁን ዘረጋችሁ። የወራሪ ጣሊያን ጌቶቻችሁን ዕቅድ በተግባር ተረጎማችሁ። አብረን ስንኖር ልትበዘብዙን፣ ካልሆነ ልትበታትኑን የእኵይ ተግባራችሁን ተያያዛችሁ። ይኸ ተንኰላችሁ፣ ቀኙ ክንፋችሁ ሻዕቢያ እርትራን ከመንገንጠሉ ባሻገር፣ ሌላው ሕዝብ “አንለይም!” በማለቱ እንዳሰባችሁት፣ አልተላለቅም፣ አልተበታተንም። እንደናንተ እንደናንተማ፣ አንዱን ዘር ከአንዱ በማጋጨት ለማጫረስ ነበር። እስከአሁን ኢትዮጵያውያን ሳይበታተኑ የሚኖሩበት ምክንያት በናንተ ሰብሳቢነት ሳይሆን፣ ሕዝቡ በኢትዮጵያዊነት ፍቅር ሐረግ ስለተሳሰረ ብቻ ነው። ይኸን ሐቅ እናንተም ታውቃላችሁ፣ እኛም እናውቃለን።

እስቲ ስላንዷ እህት፣ ለኢትዮጵያዊነት መስክራ በጨለማ ስላዋረዳችኋት ኦሮሞ፣ የደረሰባትን ጉድ ላስታውስዎ፣ አቦይ ዓባይ። በ2005 ዓ.ም ምርጫ የልብ ልብ ተሰማችሁና ከተቃዋሚው ጋር በቴሌቪዢን ክርክር ገጠማችሁ። የኦሮሞ ብሔራዊ ኮንግሬስ አባል የነበረቸው እህት ለበለበቻችሁ። የዮዲት ጉዲት ዝርያ ልጆች ከሆኑት አንዱ ጓዳችሁ፣ “ተመልከቷት! ለኦሮም ሕዝብ እስከመገንጠል ድረስ ያመጣነውን ዕድል የሚሰጠውን አንቀጽ 36ን ልትቀለብስብን ነው” አለ። አጂሪት፣ “አንቀስ 36 ለኛ ለኦሮሞዎቹ ምናችንም አይደለም። ያ ለእንደእናንተ ዓይነቶቹ አናሳዎች ይጠቅም እንደሆነ እንጂ፣ እኛን አብላጫዎቹ የኦሮሞ ልጆች የኢትዮጵያ ግድግዳና ማገር ነንና ለመገንጠል እሱ አያስፈልገንም” ብላ ዕውነተኛውን በውስጧ የሚንበለበልውን ኢትዮጵያዊነትን ነገረቻችሁ። ሕዝብ ሳቀባችሁ። አንጀታችን ራሰ። ጨለማን ተገን አድርጋችሁ ያደረሳችሁባትን ኢሰብአዊ ውርደት እናንተው ታውቁታላችሁ።  

አቦይ ዓባይ! ግድ የላችሁም! እናንተ ጥፉ እንጂ፣ ኢትዮጵያ እንደሩዋንዳ ትሆናለች ብላችሁ አትስጉ። በታታኙ ዞር ካለልንማ እኛ እንሰባሰባለን። እናንተ ዘረኞቹ የዮዲት እፉኝት ልጆች እስካላችሁ ሰላም አይኖርም። እኛም አንተኛላችሁም፣ እናንተም አትቦዝኑም።

እስቲ ትንሽ ስለዚህ ስለሩዋንዳ ማስፈራሪያ ዘፈናችሁ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ እንሂድበትና እናሳርፋችሁ። ለመሆኑ፣ ያንን የዘር ማጥፋት አዋጅ ያወጀው ማን ነበር? ሑቱዎች። በአገራችን፣ ስለዘር ማጥፋት የሚያቀነቅነው፣ “ልክ እናስገባዋለን”፣ እያለ የሚዝተው፣ አማራን እንጨፈልቀዋለን ብሎ የሚደነፋው ማነው? የዮዲት የልጅ ልጅ ወያኔ! ታዲያ በአገራችን ማን ነው የኛ ሑቱ? ወያኔዎች! ያ የዘር ማጥፋት ወንጀል ሲታወጅ፣ ማን ነበር ሥልጣን ላይ የነበረው? ሑቶዎች! ዛሬስ ማነው ኢትዮጵያው ውስጥ ሥልጣን ላይ ያለው? ወያኔ! ታዲያ ማነው የኛ ሑቱ? ወያኔዎች! በሩዋንዳ ውስጥ እስከአፍጢሙ የታጠቀው ኃይል ያኔ ማን ነበር? ሑቶዎች፣ ዛሬ ኢትዮጵያ ውስጥ እስከአፍ-ገደቡ የታጠቀው ማነው። ወያኔዎች! ታዲያ የኛ ሑቱዎች ማን ናቸው? ወያኔዎች! ቱትሲዎች ጠላታችሁ ናቸው ብሎ ልጆቹን ያስተምር የነበረው ማን ነበር? ሑቶዎች!  “አማራ የትግራይ አንድ ቁጥር ጠላት ነው” እያለ የሚያስተምር ማነው? ወያኔ! ታዲያ የኢትዮጵያ ሑቶዎች ማናቸው? ወያኔዎች! እኛ ከሌለን ትጠፋላችሁ እያለ ትግሬዎችን የሚያስፈራራው ማነው? ወያኔ! እኔ ወላጆቼ ሲያሳድጉኝ፣ አንድም ቀን ትግሬ ጠላትህ ነው ብለውኝ አያውቁም። ሌሎቻችንም እንደዚሁ ነው ያደግነው። እኔ ያደግኩት፣ “ጣሊያን ጠላትህ ነው” እየተባልኩ ነው። እኔ በወንድሜ ትግሬ ላይ ትንሿ ጣቴን አላነሳም። 

አንድ ነገር ሰምቼ በጣም አዘንኩ። “ገረብ ገረብ ትግራይ፣ መቃብር አምሀራይ”። በስመ አብ ወወልድ መንፈስ ቅዱስ። ከዚህ በፊት የትግራይ ተራሮች የአማራ መቃብር የሆኑት፣ ጣሊያን በትግራይ በኵል ስትወረን አድዋ ላይ፣ ሌላ ጊዜ ደግሞ፣ ወያኔዎች ባመጡብን ጣጣ፣ ሻዕቢያ ትግራይን አጠቃች፣ ትምሕርት ቤት አቃጠለች ሲባል፣ ከወንደሞቹ ከትግሬዎች ጎን ለመቆም ተሰልፎ ሕይወቱን ሲሰዋ የትግራይ ተራሮች መቃብሩ ሆነው ነበር። ከዚያ ባሻገር አይታሰብም። ዳግማዊ ሑቱዎች ዞር በሉልን። እኛ አንጨራረስም።

ወያኔና የትግራይ ሕዝብ

አቦይ ዓባይ! ሌላ ደግሞ አንድ አንጀት የሚያሳርር ነገር፣ ወያኔዎች ስትቀባበሉት እንሰማለን። ክፉዎች ናችሁ! ሕወሐት ማለት ትግራይ ነው፣ ትግራይ ማለት ሕወሐት ነው ብላችሁ ታቀነቅናላችሁ። አዪዪዩዩ! ትግሬ ሁሉ እኮ የዮዲት ጎዲት ወታደሮች ዲቃላ ዝርያ አይደለም። አንድ ወንድሜ ንግግርዎን ሰምቶ ምርር ብሎት፤ ምን አለ መሰለዎት? “እርግጥ ወያኔ ከትግራይ ነው የተገኘው። ነገር ግን ትግሬ ሁሉ ወያኔ ነው ማለት፣ ቅማል ከጸጉር ነው የሚገኘውና፣ ጸጉር ሁሉ ቅማል ነው እንደማለት አይሆንም” ብሎ አሳቀኝ። ንጹሕ ኢትዮጵያውያን እኮ ዛሬም ትግራይ ውስጥ ሞልተዋል። ዕውሮች ናችሁ ልበል? ብዙው እኮ የትግራይ ሕዝብ “አትወክሉኝም” እያላችሁ ነው። አታስተውሉም? አትሰሙሙ? የድንቁርና ኩካችሁን ከጆሮአችሁ በአንገት በላይ ሐኪም አስጠርጋችሁ ስሙ እንጂ! ወያኔና ትግሬ አንድ ቢሆን ኑሮ፣ አፈር ዲሜ ሊያስግጣችሁ ከትግራይ ልጆች በተገነባ፣ ከትግራይ ላንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ነቅሎ ሊጥላችሁ፣ በዚያውም ኢትዮጵያን ለመታደግ ቆርጠው በተነሱ የትግራይ ታጋዮች ኤርትራ ውስጥ በመዘጋጀት ላይ ያለው ዴምህት ባልተፈጠረ ነበር። በዘፈናቸው ላዛናናዎት? https://www.youtube.com/watch?v=ANLgxokrJW8::

ትግራ ሕወሐት ቢሆንና ሐወሐት ትግራይ ቢሆን፣ አረና ትግራይ በክልላችሁ ተፈጥሮ እንደ አብርሀ ደስታ ያሉ ትንታግ ኢትዮጵያውያን ባልተጋፈጧችሁ ነበር። አስገደ ገብረ ሥላሴ፣ ገብሩ አሥራት፣ ስዬ አብርሀ፣ ተስፋዬ አጽብሀ፣ ገብረመድኅን አራአያ፣ አረጋዊ ብርሀ፣ ጊዴይ ዘርዐጽዮን ... የመሳሰሉት አረጋዊያንና ምሑራን “አትወክሉንም” እያሉ ባልተጋፈጧችሁ ነበር። ለመሆኑ፣ ታዳምጣላችሁ? “አትወክሉንም” ያሏችሁን የሁለት የትግራይ ልጆችን ቃለ ምልልስ ሰምታችኋቸውል? ካመለጣችሁ ኧረ እንደገና ስሟቸው! https://youtu.be/_TFyKXb3WuE   

ማጠቃለያ!

አቦይ ዓባይ! መቼም እኔ ሲፈጥረኝ ደግ ነኝ። የምያዋጣውን ሳልነግርዎት ባልፍ ይቆጨኛል። ያ “አማራና የኢትዮጵያን ኦርቶዶክስ ሁለተኛ እንዳይነሳ አከርካሪውን ሠብረናል” ስትሉ ያወጃችሁበት ዕምነትና ሕዝብ፣ መጥያፋችሁ ነው። ለነገሩስ፣ እስላሙንም ሆነ፣ ኦሮሞውን መቼ ማራችሁት! ለመሆኑ፣ የትግራይ ሕዝብ፣ የኦርቶዶክስ ዕምነትን አጥብቆ እንደሚከተል አልተገነዘባችሁም፣ ወይስ እነዚያን ካባ አልብሳችሁ በየገዳማቱ በሰገሰጋችኋችሁ የበግ ለምድ የለበሱ ተኵላዎቻችሁን ተማምናችሁ ነው እንደዚያ የተጨማለቃችሁት? አማራን ተውት። ስለዚያ አከርካሪውን ሰብረነዋል ስለምትሉት ዕምነት፣ ትንሽ ልንርዎት። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ቅዳሴ ውስጥ አንድ ስንኝ አለ። ምን ይላል መሰለዎት? አግርር ጸራ ታህተ እገሪሀ፤ እቀብ ሕዝባ ወሠራዊታ ለሀገሪትነ ኢትዮጵያ:: ያንን አብረው የሚዘመሩት፣ ካባ ያስጠለቃችሁ ተጋደልቲና ፓትርያርክ አድረጋችሁ የሾማችኋቸው ሳይቀሩ ነው። እንደነናተ ያሉትን ጠላቶቿን እየረገሙ ነው። እርግማኑ ደግሞ መሬት ላይ ጠብ አይለም። ቅስፍ ነው የሚያደርገው። ሹመኛ ፓትርያርካችሁንና፣ የምታመልኩትን መልስ የቀሰፈው ያ ዕምነት ነው። እናንተ ከውስጥ የበቀላችሁባት የእፍኝት ልጆች ይቅርና፣ ለፋሽስቱ ሙሶሊኒም አልበጀ። ኢትዮጵያን በመርዝ ጋዝ ያጋየው ሙሶሊኒ፣ ነግሮች ሁሉ ሲደበላለቁበት፣ እናንተ ዛሬ፣ ጦራችንን ይዘን ወደሕዝባችን፣ ወደ ትግራይ እንገባለን እንደምትሉት፣ ሸሽቶ ወገኔ ነው ወደሚለውን የጣሊያንን ሕዝብ ሸሽጉኝ ሲል ምን ያድረጉት መሰላችሁ? የራሴ ሕዝብ በሚለው ነው ሙሶሊኒ ከነፍቅረኛው ተዘቅዝቆ የተሰቀለው። አዩአቸውማ በደም የተለውሱትን የሙሶሊኒና የፍቅረኛውን ሬሳ? የናንተም ዕጣ ፈንታ ያ ነው። የዋልድባ ገዳማት መነኰሳት ሬሳ ይጮኻል!


በስሙ እየነገዳችሁ አትኖሩም። የትግራይ ሕዝብ፣ ከኦሮሞው፣ ከአማራው፣ ከጉራጌው፣ ከወላይታው፣ ከሀዲያው፣ ከሶማሌው፣ ከኮንሶው ለናንተ ሲል አይጣላም። ቀፈታችሁን ለመሙላት በስሙ ብትምሉ ከወንድሞቹና ከእህቶቹ ጋር አቃቅራችሁ ይሸሽጉናል ብላችሁ ማሰባችሁ በራሳችሁ ላይ የሞት ፍርድ እንደመፈረዳችሁ ቁጠሩት። እያንዳንዳችሁን፥ የዮዲት ጉዲትን ውልዶች የሚያጋጥማችሁ፣ ሙሶሊኒንና ፍቅረኛውን ያጋጠመው ዕድል ነው። ያንን በዕርግጠኝነት ነው የምነግራችሁ። ለምን ሲባል? ባዶ ስድስት በሚባለው እስር ቢታችሁ ውስጥ በብዙ ሺ የሚቆጠር የጨፈጨፋችሁት የትግራይ ቤተሰብ፣ ጊዜ እየጠበቀ ይገኛል። በወያኔ የታረዱት የትግራይ ልጆች ደም ይጮኻል! ትግሬ ነህ ብላችሁ አታላችሁ ባዶ ስድስት ውስጥ የጨፈጨፋችሁት የወልቃይት ጠገዴ ወጣቶች ደም ይጮኻል! ምናልባት ታላቅ ወንድሙን የገደላችሁብት፣ በረከት ስምዖን (መብራቱ ገብረሕይወት) የወንድሙ ደም ሳይከረፋው፣ ወይ ሆዱ አድሮወይም ዘረኝነት በልጦበት አጋልጋያችሁ ቢሆን፣ የትግራይ ሕዝብ የልጆቹ ደም እየከረፋው የሚሸሽጋችሁ ዋሻ አይሆንላችሁም። የመጀመሪያው የስቃይ ገፈታችሁን የቀመሰው እኮ የትግራይ ልጅ ነው! ትግራይ ውስጥ ሞት ይጠብቃችኋል። አትሞኙ። ወደዚያ እንሄዳለን ብላችሁ አታስቡ፣ አቦይ ዓባይ!


የመፍትሔ ሀሳብ አለኝ። ዕርቀሰላም አውርዱ ቢዬም ትንፋሼን አላረክስም። ግን እመክራችኋለሁ። ገንዘባችሁን በጊዜ አሸሽታችኋል። ጎበዞች! ልጆቻችሁንም በጊዜ ዞር አድርጋችኋል። ብልጦች! ደም ጠግባ መንቀሳቀስ እንዳቃታት ትኋን ተይዛችሁ ከመፍረጣችሁ በፊት፣ ጓዛችሁንና ጉዝጉዛችሁን ሰብስባችሁ፣ በጊዜ ውልቅ ችሁ ጥፉ። ኢትዮጵያ ሩዋንዳ አትሆንም። አበቃ!

ኢትዮጵያ እጆቿን ወደ እግዚአብሔር ስትዘረጋ እግዚአብሔርና ዕውነት ከሕዝቧ ጋር ይሆናል።


Saturday 10 September 2016

Ethiopians Stormed UK Foreign Office

Ethiopians Stormed UK Foreign Office 

By: Wondimu Mekonnen, London 09 September 2016

On Friday, 09 September 2016, the Ethiopians in the UK did the unthinkable in London. The previous day, they stormed their way into the Tigray Liberation Front (Woyyane) occupied Ethiopian Embassy in London. Just 24 hours later peaceful protestors forced their way into the building of Foreign and Commonwealth Office of The United Kingdom (Foreign office). The Ethiopian protestors are known to be the most disciplined and a peaceful demonstrator so far in the UK but it is getting them nowhere. Such passive protest did fall on deaf ears of the authorities.

They did not storm the compound of the Foreign Office just for fun of it, but to protest against the continued silence and backhand support of the UK Government to keep the tyrant separatist regime in power in Ethiopia, whose crime has mounted to the level of the Nazis day by day. On 03 September 2016, the regimes security men burned down the Qilinto (Kilinto), Ethiopia’s high security prison, with its political inmates within. Although the regime admitted 23 inmates were burned down and 2 were shot while trying to escape[i], the number is much higher than that. As if that was not enough, those in power kept families in the dark with regards to the fate of their loved one. When wives and children went to the prison to enquire, the regime deployed the its army and went on beating spree. Many of the family members were injured, some were arrested tortured and other were chased away with baton and tear gas. This is fresh violation of human rights after the continuous killings of the peaceful protestors in Amara, Oromo and Ogaden regions and other parts of the country. It was this indifference of the UK Government that led to the overrunning of the UK Foreign Office. Watch https://youtu.be/ICHnqkLl6kE



“Justice! Justice! Freedom, Freedom! Justice for Andargachew Tsige! Justice for Bekele Gerba, Justice for Eskinder Nega! Justice for Andualem Arage, Justice for Temesgen Dessalegn! Justice for all political prisoners in Ethiopia! Justice for the imprisoned journalists in Ethiopia! UK, Stop endorsing the massacre of the innocent in Ethiopia. Stop sponsoring state terrorism in Ethiopia!” were some of the slogans shouted by the Ethiopians after briefly occupying the Foreign Office. Once they made their point, they peacefully returned to the street to continue their protest outside. No one was arrested and no property was damaged.

The Foreign Office completely misread the atmosphere. They thought it was just the usual periodical “Free Andargachew Tsige[ii]” demonstration of Ethiopians at the Foreign Office that has been going on for the last 800 days. Andargachew Tsige is a British citizen, who is being held incommunicado by the Ethiopian tyrannical regime somewhere in Addis Ababa, and is on a death row. On 23 June 2014, Andargachew Tsige was kidnapped by the TPLF and Yemeni security forces at Sana’a airport, while travelling from Dubai to Eritrea on his UK passport and forcibly removed to Addis Ababa. Ever since, Ethiopians in the UK have been regularly protesting, initially weekly, then fortnightly and recently monthly, turning up at the gate of Foreign Office to demand UK’s intervention to secure the freedom of their citizen. The UK government failed to secure Andargachew’s freedom, father of three. Instead, the UK government became very lenient towards the issue and continues business as with the tyrants, pouring billions of taxpayers’ money to keep them in power. This protest has become so routine that the Foreign Office did not even bother to call the Police to manage the crowed. Weeping and crying relatives of the perished men in prison could not hold back their frustration, therefore, they made their way to the gate and the rest followed them and ended up within the building.

Now the crime against humanity in Ethiopia has reached climax that Ethiopian protestors in the UK cannot be ignored any more. Regardless of the continuous human rights groups’ reports of thousands of killings, imprisonments, tortures and exiles in Ethiopia by the TPLF regime, the UK Government chose to ignore the whole things and kept on pumping tax payers’ money to keep the tyrants in power. Its recent stepping up of atrocities in Gondar and Gojjam, on top of what they had been doing to the Oromos for the last nine months drove the UK resident Ethiopians into fury. The terrorist regime in Ethiopia is, ironically, an ally of the UK in the fight against “terrorism” in neighbouring Somalia. As a result, the human rights violators seem to have been given free hand to terrorise their own unarmed people. Imagine, if what is currently happening in Ethiopia had happened in the Zimbabwe. The UK Government would have more vocal than any government in the world. Why is the apathy and double standard when it comes to Ethiopia? Very strange!

The UK just failed to grasp the feelings of Ethiopians while their relatives are massacred in broad day light in Ethiopia. Moreover, the TPLF terrorists had declared all out war on Amara, through their messenger boy, the so called “Prime Minister” publicly to crash the protest in Gonder and Gojjam, while the murder of the Oromos that had been going for  9 months continued, not to mention the murder of the Konsos, Ogadenese and Gambellans. The UK government keeps on still pumping thousands of pounds[iii] to support a regime that is totally rejected by the Ethiopian mass from North to South, from East to West. With that money, the regime trains its security forces to be used to evict citizens from their birthplaces and moving them elsewhere to make way for foreign land grabbers[iv], and also crush any uprising to protest against injustice. The following are such trained gunmen of Ethiopian regime.

These merciless killers were specially trained to shoot and even children in the head, but nowhere else. All the victims’ wounds are so far seen on the head. From the way these murder squad act, they don’t seem to have been born of human being but some sort of creatures out of this world. They are like robots. When ordered to kill, they simply shoot aiming at the head. They are all equipped with semi-automatic dragnove svd sniper guns as explained by a military expert, Major Mammo Lemma[v] on ESAT television. This sniper guns should never have been used on civilians in cities but on enemy soldiers during war. The Ethiopian regime uses it on its citizens to quell any peaceful protest.


Here is a sample product of that. This poor girl was coming from school when she was murdered in cold blood. She was not a threat to these guys in any way. We have hundreds of such gruesome pictures. This is simply a target practice to shock.


Both Aljazeera[vi] and BBC[vii] reported that hundreds killed, but the UK government, the biggest donor country of Ethiopia is not saying or doing much, apart from telling us they have been doing “quiet diplomacy”, with just empty lip-service of “We are concerned”. Concern alone does not matter.

Amnesty International issued a press release on 30 August 2016 that “a group of civil society organizations are calling for an independent and impartial international investigation into human rights violations in Ethiopia, including the unlawful killing of peaceful protesters and a recent spate of arrests of civil society members documenting this crackdown.” The killing of thousand of Ethiopia has left the whole nation; particularly the mothers in shock and tears. Regardless of the slaughter of unarmed civilians, Ethiopian are protesting everywhere. Ethiopians are asking the UK to stop sponsoring state terrorism in Ethiopia.


As long as the UK keeps on pumping money to sustain the brutal regime in Ethiopia, the killing would continue and Ethiopians will fight on to free themselves from tyranny. Therefore, Ethiopians are asking those of us residing in the UK to pass their message to the tax payers of the UK, to hold their Government accountable for spending their money on a regime that kills and maims its own civilian citizens. The people of the UK, unlike the Government of the time, stood by the Ethiopians during the 1935 Italian invasion; they hope they would do the same now

Remember! Mubarak of Egypt was the darling of the West. To the last minute, the US and UK Governments were his best supporters, just telling him to restrain from violence and that was all. When the popular uprising removed him, these two superpowers have to work hard to face angry Egyptians. Unless the UK takes the right steps to distance itself from the brutal regime, they are going to face very angry Ethiopians. Tyranny should not be condoned but condemned. The time is now!

Ethiopia shall be free!